ረቡዕ 27 ጁላይ 2016

ሉላዊነት (ገሎበላይዜሽን)



በቅርቡ ስሉላዊነት (ገሎበላይዜሽን) ባደረግነው ውይይት ላይ ተሳታፊዎች ያነሷቸውና በማስታወሻ ደብተሬ የያዝኳቸው አንዳንድ ነጥቦች
1. የቻይና ዶክተር በቻይንኛ ተምሮ እዚያው ቻይና ይሰራል፡፡
2. ኢትዮጵያ ከሰለጠነች ችግር አለ ብለው የሚያስቡ አገሮች አሉ፡፡
3. የሉላዊነት ጥቅም አስናፊ አይሁንብን፡፡ ሌላው ዓለም ሁሉንም ሰርቶልናል ብለን አንቀመጥ፡፡
4. ዓሳ ይሰጡናል እንጂ አጠማመዱን አንማርም፡፡
5. የማን ዕውቀት፣ ምርትና ፈጠራ ነው ሉላዊ የሚሆነው?
6. ኮርጅ፣ አበልጽግ፣ ለዓለም አከፋፍል የሚለውን ብንከተል ይሻለናል፡፡
7. ጥሩና መጥፎውን የውጪ ነገር ማን ይምረጥ?
8. እውቀታችን ከሌላው ዓለም የማይመጣጠን ከሆነ  ተጋላጭነታችን ይጨምራል፡፡
9. ቴክኖሎጂውን እኛ ስላልፈጠርነው የመቆጣጠር አቅም የለንም፡፡
የትኛውን ወደድከው/ሽው?

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

በቁርባኑ ሰሞን የተቀበረው ጠ.ሚ.ና ደስታውን መግለጽ ያልቻለው ጭቁን ሕዝብ

  ‎ ‎መለስ ዜናዊ ሞተ ከተባለበት ቀን ከአርባ ቀን በፊት እንደሞተ ይገመት ስለነበር (ኢሳት፣ ኢትዮጵያን ሪቪው ወዘተ በዘገቡት ...) መሞቱ ሲነገር አልደነቀኝም። ጨካኝ አምባገነን መሪ ስለነበረ ‎በመሞቱ አገሬ ትለወጣለ...