ሰኞ 5 ሴፕቴምበር 2016

ያነበቡትን ይተገብራሉ?

ስለንባብ ሳማክር የምጠይቃቸውን እነዚህን ጥያቄዎች እርስዎንም ልጠይቅዎትና በሚጽፉት ምላሽ መሠረት እኔም አባላትም አስተያየት እንስጥዎት፡፡
1. ሲያነቡ ግልፅ ግብ/ዓላማ ያስቀምጣሉ?
2. መጥፎ ያነባበብ ልማዶች አሉብዎ?
3. በንባብ ወቅት የአትኩሮትዎ ሁኔታስ?
4. የፀጥታ መከበር ያሳስብዎታል?
5. ንቁ አንባቢነትን ይግለፁ
6. ምን ዓይነት መጻሕፍት ያነባሉ?
7. ንባብዎ የዕውቀት፣ ክህሎት ወይም ያመለካከት ተብሎ ተከፋፍሏል?
8. ያነበቡትን ለማስታወስ ይቸገራሉ?
9. ከአፍ መፍቻዎ ውጪ በሆነ ቋንቋ ሲያነቡ ይቸገራሉ?
10. ያነበቡትን ይተገብራሉ?
ለተጨማሪ ሐሳብ 0970381070

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ሰቆጣ

  የሰቆጣ ሰዎች በድርቅ ምክንያት በ2008 ዓ.ም. ተፈናቅለው ደብረብርሃን እንደመጡ አንዷ ተፈናቃይ የነገሩኝን ከቆየ ማስታወሻዬ አገኘሁት፡፡ ‹‹ክረምት ሲመጣ ተበዳድረን ነው፡፡ ሐብታም የሆነ ችግርን ሊገፋው ይችላል...