ዓርብ 10 ፌብሩዋሪ 2017

African Storybook Debre Birhan

Stories written by Debre Birhanis to be published: ቢኒያም አስፋው (The Shepherd and His Best Friend)፣ እዮቢ ቅጣው (Abel and his Sister’s Doll)፣ ቤተልሔም ዋልተንጉስ (Petros and His Dog) ፎዚያ መሐመድ (Amina and Her Animals) በአፍሪካ የተረት መጻሕፍት መርሃ-ግብር ለልጆች ተስማሚና ምርጥ ተብለው ከደብረ ብርሃን የተመረጡ ታሪኮች ስለሆኑ እንደሚታተሙ መረጃ ደርሶኛል፡፡ ይህ ደብረብርሃን ላይ ያካሄድነው ሁለተኛ የተረት መጻፍ ውድድር ውጤት ነው፡፡ የመጀመሪያውን ውድድር ነገር ተነጋግረን እንወስናለን፡፡ ከቢኒያም ውጪ ሦስቱ ያሸነፉት ተረቶች የልጆች በተለይም የሴቶች ልጆች መሆናቸው በጣም ያኮራል፡፡ እናመሰግናለን!

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ሰቆጣ

  የሰቆጣ ሰዎች በድርቅ ምክንያት በ2008 ዓ.ም. ተፈናቅለው ደብረብርሃን እንደመጡ አንዷ ተፈናቃይ የነገሩኝን ከቆየ ማስታወሻዬ አገኘሁት፡፡ ‹‹ክረምት ሲመጣ ተበዳድረን ነው፡፡ ሐብታም የሆነ ችግርን ሊገፋው ይችላል...