ዓርብ 10 ፌብሩዋሪ 2017

African Storybook Debre Birhan

Stories written by Debre Birhanis to be published: ቢኒያም አስፋው (The Shepherd and His Best Friend)፣ እዮቢ ቅጣው (Abel and his Sister’s Doll)፣ ቤተልሔም ዋልተንጉስ (Petros and His Dog) ፎዚያ መሐመድ (Amina and Her Animals) በአፍሪካ የተረት መጻሕፍት መርሃ-ግብር ለልጆች ተስማሚና ምርጥ ተብለው ከደብረ ብርሃን የተመረጡ ታሪኮች ስለሆኑ እንደሚታተሙ መረጃ ደርሶኛል፡፡ ይህ ደብረብርሃን ላይ ያካሄድነው ሁለተኛ የተረት መጻፍ ውድድር ውጤት ነው፡፡ የመጀመሪያውን ውድድር ነገር ተነጋግረን እንወስናለን፡፡ ከቢኒያም ውጪ ሦስቱ ያሸነፉት ተረቶች የልጆች በተለይም የሴቶች ልጆች መሆናቸው በጣም ያኮራል፡፡ እናመሰግናለን!

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ልጆችን በቤተ-መጻሕፍት ማሰልጠን

  ልጆችን በቤተ-መጻሕፍት ማሰልጠን   አንድ የቤተመጻሕፍት ኃላፊ ወይም ሰራተኛ ልጆችን በቤተመጻሐፍት ለማሰልጠን የሚጠበቁበት ሂደቶች ይኖራሉ፡፡ የራስ አበበ አረጋይ ቤተመጻሕፍት፣ ደብረብርሃንን ልምድ ላጋራችሁ፡፡...