2018 ኦገስት 2, ሐሙስ

ሠላም ለሃገራችን!



ባለፉት ዓመታት፣ ወራት፣ ሣምንታም ሆነ ቀናት የሆነውን ሁሉ ስናስበው በአስደሳችና በአስከፊ ነገሮች የተሞላ ጊዜ አሳልፈናል፡፡ 

በፍጥነት የሚለዋወጡ ክስተቶች ከመኖራቸው ባሻገር ስለነዚህ ክስተቶች በየሚዲያውም ሆነ ማህበራዊ ሚዲያው የሚደርሱን ትክክለኛም ሆኑ የተዛቡ ዘገባዎችና ትንታኔዎች የራሳቸው የሆነ ጫና ያሳድርብናል፡፡


በዚህ መሃል እኛ ምን አልን፣ ጻፍን ወይም አደረግን? የኛ ምላሽ ወደፊት የሚኖረውን ክስተት ሁሉ ስለሚፈጥር በጥንቃቄ እንድንንቀሳቀስና ለሠላም መኖር እንድንሰራ አደራ እንላለን፡፡ 

ማናቸውም ዓይነት ድንበር ሳይገድበን ለሰው ልጅ ሠላም እንስራ፡፡  
 መልካም ቀን ይሁንልን!
ሠላም ለሃገራችን!

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

በመንግሥት ወደ ወለጋ ከተወሰዱ በኋላ ዛሬ በግላቸው ደብረብርሃን የገቡት አዛውንት የዓይን ምስክርነት

  በመንግሥት ወደ ወለጋ ከተወሰዱ በኋላ ዛሬ በግላቸው ደብረብርሃን የገቡት አዛውንት የዓይን ምስክርነት ረቡዕ፣ የካቲት 20፣ 2016 ዓ.ም. መዘምር ግርማ ደብረብርሃን   ዛሬ ረፋድ አዲስ አበባ ላምበረ...